ሁሉም የእስልምና ቤተ መጻሕፍት

111 - The Palm Fiber - Al-Masad

:1

የአቡ ለሀብ ሁለት እጆች ከሰሩ (ጠፉ፤ እርሱ) ከሰረም፡፡

:2

ከእርሱ ገንዘቡና ያም ያፈራው ሁሉ ምንም አልጠቀመውም፡፡

:3

የመንቀልቀል ባለቤት የኾነችን እሳት በእርግጥ ይገባል፡፡

:4

ሚስቱም (ትገባለች)፤ እንጨት ተሸካሚ ስትኾን፡፡

:5

በአንገትዋ ላይ ከጭረት የኾነ ገመድ ያለባት ስትኾን፡፡