ሁሉም የእስልምና ቤተ መጻሕፍት
1

የአቡ ለሀብ ሁለት እጆች ከሰሩ (ጠፉ፤ እርሱ) ከሰረም፡፡

2

ከእርሱ ገንዘቡና ያም ያፈራው ሁሉ ምንም አልጠቀመውም፡፡

3

የመንቀልቀል ባለቤት የኾነችን እሳት በእርግጥ ይገባል፡፡

4

ሚስቱም (ትገባለች)፤ እንጨት ተሸካሚ ስትኾን፡፡

5

በአንገትዋ ላይ ከጭረት የኾነ ገመድ ያለባት ስትኾን፡፡