ሁሉም የእስልምና ቤተ መጻሕፍት
1

የአላህ እርዳታና (መካን) መክፈት በመጣ ጊዜ፤

2

ሰዎችንም ጭፍሮች እየኾኑ፤ በአላህ ሃይማኖት ውስጥ ሲገቡ ባየህ ጊዜ፤

3

ጌታህን ከማመስገን ጋር አጥራው፡፡ ምሕረትንም ለምነው፡፡ እርሱ ጸጸትን በጣም ተቀባይ ነውና፡፡