ሁሉም የእስልምና ቤተ መጻሕፍት

105 - The Elephant - Al-Fīl

:1

በዝሆኑ ባለቤቶች ጌታህ እንዴት እንደሠራ አላወቅህምን?

:2

ተንኮላቸውን በጥፋት ውስጥ (ከንቱ) አላደረገምን? (አድርጓል)፡፡

:3

በእነርሱም ላይ መንጎች የኾኑን ዎፎች ላከ፡፡

:4

ከተጠበሰ ጭቃ በኾነ ድንጋይ የምትወረውርባቸው የኾነችን፤ (አዕዋፍ)፡፡

:5

ቅጠሉ እንደ ተበላ አዝመራም አደረጋቸው፡፡