ሁሉም የእስልምና ቤተ መጻሕፍት
1

በዝሆኑ ባለቤቶች ጌታህ እንዴት እንደሠራ አላወቅህምን?

2

ተንኮላቸውን በጥፋት ውስጥ (ከንቱ) አላደረገምን? (አድርጓል)፡፡

3

በእነርሱም ላይ መንጎች የኾኑን ዎፎች ላከ፡፡

4

ከተጠበሰ ጭቃ በኾነ ድንጋይ የምትወረውርባቸው የኾነችን፤ (አዕዋፍ)፡፡

5

ቅጠሉ እንደ ተበላ አዝመራም አደረጋቸው፡፡